እግዚአብሔርን እንዴት በግል ማወቅ እንደምትችል ለመረዳት
እግዚአብሔርን እንዴት ማወቅ እንደሚቻል ትምህርተ ሥላሴን መረዳት
ከጭፍን እምነት ባሻገር
ውሸታም ፣ ወንበዴ ወይስ ጌታ?
በመንፈስ ቅዱስ መሞላት እና መመራት
ፀሎትን የምንረዳበት መንገድ ስለእግዚአብሄር ያለንን እይታ ይቃኛል
መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት አስበው ነገር ግን ከየት መጀመር እንዳለብዎ አያውቁም ይሆን?
የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ስሞችን ያጥኑ ፣ እንዴት እንደ ተፃፈ ይረዱ
ደቀመዝሙርነት ምንድነው?
ሌሎች እንዲያድጉ እርዳቸው
ሌሎች እንዲያድጉ እርዳቸው
ክርስቶስን ማዕከል ያደረጉ ደቀመዛሙርቶችን ማፍራት
ሌሎች እንዲያድጉ እርዳቸው
ውጤታማ ስልጠና ለተሻለ ነገ
ለሚያድግ እንቅስቃሴ በተሳካ ሁኔታ ያቅዱ
የተማሪ-መር እንቅስቃሴ
የመሪ -መር አገልግሎት
Today, the Lord is using the internet to reach millions of people to begin a living relationship with him.
ናሽናል ኦፔሬሽን
አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን እንቅስቃሴ
የጸሎት እንቅስቃሴ
የሰው ሀብት እና የአመራር ዕድገት
ልዩ ልዩ አገልግሎቶች
እንዴት ከክርስቶስ ጋር ወደአለ ወዳጅነት ከ እያንዳንዱ ሰው ጋር መጓዝ እንደምንፈልግ
ስለ ወንጌል እና አለምን ስለምናገለግልበት ጥሪያችን
አቶ በረከት ያኪም በጂማ ዩኒቨርሲቲ ባልደረባ ሆኖ በ2006 ከግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ጋር ተቀላቀለ። በጅማ ዩኒቨርስቲ የካምፓስ ዳይሬክተር ፣ የደቡብ ምዕራብ ክልል ዳይሬክተር ፣ የኢትዮጵያ የተማሪ መር እንቅስቃሴ ብሔራዊ መሪ ፣ የደቡብ እና የምስራቅ አካባቢ የተማሪ መር እንቅስቃሴ አባልን ጨምሮ በተለያዩ አቅም አገልግሏል።
እ.ኤ.አ. በ 2012 የደቡብ ምዕራብ ክልል የተማሪ-መር እንቅስቃሴ ዳይሬክተር ሆኖ ተሾመ። እንደ መሪ ፣ አገልግሎቱ ፍሬያማ እንዲሆን እና የኮሌጅ ተማሪዎችን በወንጌል ለመድረስ አዳዲስ መንገዶችን ሲጠቀም ቆይቶአል። በዚህም ፣ በካምፓስ ውስጥ በርካታ የሚባዙ ትውልዶችን በማየት በመቶዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን ለተልዕኮ አዘጋጅቶአል ። በአሁኑ ወቅት በክልሉ ውስጥ በአማካይ 500 ተማሪዎች በክልሉ ውስጥ በሚስዮን ፕሮጄክቶች ላይ እየተሳተፉ ሲሆን ብዙዎች የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታይ ለመሆን ውሳኔ እያሳዩ ይገኛሉ።
እ.ኤ.አ. ከ 2016 ጀምሮ በረከት የተማሪ-መር እንቅስቃሴ ቡድን መሪ እና የደቡብ እና ምስራቅ አፍሪቃ የተማሪ-መር እንቅስቃሴ የአመራር ቡድን ለ24 ሀገሮች የጂኦግራፊያዊ አመራር የሚሰጥ ቡድን ውስጥ አባል ነው።
“በካምፓስ ውስጥ ሳሉ የጌታችንን እና የአዳኛችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል ለሚሰሙ እያንዳንዱ ተማሪ በርካታ እድሎችን ለመስጠት ቆርጠናል“ ይላል በረከት “በካምፓስ ሳምሰንግ በመባል የሚታወቅውን ዘዴ እያስተዋወቅን ሲሆን ይህም እያንዳንዱ ክርስቲያን ተማሪ አብረው በሚቆዩበት ዓመት እምነታቸውን ለክፍል ጓደኞቻቸው እንዲያጋሩ ማድረግ ነው ፡፡”
በረከት በ 2018 ቀናቴን አገባ። እ.ኤ.አ. 2017 ወደ ግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ተቀላቀለች። ለአንድ አመት የናሽናል ዳይሬክተሩ ረዳት በመሆን አገልግላለች። ከባለቤቷ ጋር እንደ አጋር ባልደረባ በመሆን በአገልግሎት በንቃት ትሳተፋለች።
©ግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ። መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።