ተልዕኮአችን

መንፈሳዊ እንቅስቃሴ እንዲፈጠር የሚሰሩ፤ ክርስቶስን ማዕከል ያደረጉና የሚባዙ ደቀ መዛሙርትን መማረክ፤መገንባትና መላክ!
እግዚአብሔርን እንዴት በግል ማወቅ እንደምትችል ለመረዳት
እግዚአብሔርን እንዴት ማወቅ እንደሚቻል ትምህርተ ሥላሴን መረዳት
ከጭፍን እምነት ባሻገር
ውሸታም ፣ ወንበዴ ወይስ ጌታ?
በመንፈስ ቅዱስ መሞላት እና መመራት
ፀሎትን የምንረዳበት መንገድ ስለእግዚአብሄር ያለንን እይታ ይቃኛል
መጽሐፍ ቅዱስን ለማጥናት አስበው ነገር ግን ከየት መጀመር እንዳለብዎ አያውቁም ይሆን?
የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ስሞችን ያጥኑ ፣ እንዴት እንደ ተፃፈ ይረዱ
ደቀመዝሙርነት ምንድነው?
ሌሎች እንዲያድጉ እርዳቸው
ሌሎች እንዲያድጉ እርዳቸው
ክርስቶስን ማዕከል ያደረጉ ደቀመዛሙርቶችን ማፍራት
ሌሎች እንዲያድጉ እርዳቸው
ውጤታማ ስልጠና ለተሻለ ነገ
ለሚያድግ እንቅስቃሴ በተሳካ ሁኔታ ያቅዱ
የተማሪ-መር እንቅስቃሴ
የመሪ -መር አገልግሎት
Today, the Lord is using the internet to reach millions of people to begin a living relationship with him.
ናሽናል ኦፔሬሽን
አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን እንቅስቃሴ
የጸሎት እንቅስቃሴ
የሰው ሀብት እና የአመራር ዕድገት
ልዩ ልዩ አገልግሎቶች
እንዴት ከክርስቶስ ጋር ወደአለ ወዳጅነት ከ እያንዳንዱ ሰው ጋር መጓዝ እንደምንፈልግ
ስለ ወንጌል እና አለምን ስለምናገለግልበት ጥሪያችን
ግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ በአለምአቀፍ ስሙ ካምፓስ ክሩሴድ ፎር ክራይስት ኢንተርናሽናል በመባል ይታወቃል። ከዚህ በታች አንዳንድ ስለ ድርጅቱ ጠቃሚ መረጃዎች ተቀምጠዋል።
መንፈሳዊ እንቅስቃሴ እንዲፈጠር የሚሰሩ፤ ክርስቶስን ማዕከል ያደረጉና የሚባዙ ደቀ መዛሙርትን መማረክ፤መገንባትና መላክ!
እያንዳንዱ ሰው ኢየሱስን በእውነት የሚከተል ሰው በአጠገቡ እንዳለ እስኪያውቅ ድረስ መንፈሳዊ እንቅስቃሴ በሁሉም ስፍር መፍጠር
እምነት፣እድገት፣ፍሬያማነት
7 ተማሪዎች ኢየሱስን እንዲያዉቁ፣ በእምነታቸዉ እንዲያድጉ፣ ወደ ቤተሰቦቻቸዉ፣ ማህበረሰባቸዉ እና ወደ አለም ተመልሰዉ በመሄድ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዲያካፍሉ መርዳት። 7 የእግዚአብሄር መንግስት ዜጎች በከተማቸዉ የኢየሱስን ተልዕኮ ሲፈጽሙ 10 ስለ ቴክኖሎጂ ያላቸውን እውቀት በመጠቀም የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋት በአንድነት የሚሰራ አለምአቅፍ ማህበረሰብ። 300 የአገልግሎታችን አጋር የሆኑ ሰዎች። 47 የተለያዩ የሚድያ መሳሪያዎችን(ቁሶችን) በማቅረብ፣ በማሰልጠን፣ ስልቶችን በመቅረጽ እና የሚያስፈልጉ ነገሮችን በማቅረብ ብዙዎችን በራሳቸዉ ቋንቋ ወንጌልን ማዳረስ።አገልግሎታችን
ካምፓስ
ሀገር አቀፍ ሚኒስትሪዎች
ከተሞች
ከተማዎች በኢትዮጵያ
ኢንዲጅተስ
ከተሞች
አጋሮቻችን
ሰዎች
የኢየሱስ ፊልም
ቋንቋዎች
ሽመልስ ወዳጆ የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ የመጀመሪያው ብሔራዊ ዳይሬክተር በመሆን ከ 1972 - 1987 ዓ/ም አገልግለዋል።
በቀለ ሻንቆ እና ሸዋዬ ስዩም የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ዳይሬክተር በመሆን ከ 1987 - 1991 ዓ/ም አገልግለዋል።
ጌታቸው በዬሮ እና በሃሪቱ ስዩም የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ዳይሬክተር በመሆን ከ1992 - 1995 ዓ/ም አገልግለዋል።
ማስረሻ ገ/መድህን እና መሰረት ከበደ የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ዳይሬክተር በመሆን ከ1995 - የካቲት 2000 ዓ/ም አገልግለዋል።
ዳምጠው ክፈለው እና ትሬሲ ሄርማን የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ዲሬክተሮች በመሆን ከ መጋቢት 2000 - ህዳር 2005 ዓ/ም አገልግለዋል።
ክብሩ ታደሰ እና ባዩሽ ጥላሁን የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ዲሬክተሮች በመሆን ከ ታህሳስ 2005 - ሰኔ 2008 ዓ/ም አገልግለዋል።
ግርማ አልታዬ እና ቤተልሄም አበራ የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ዲሬክተሮች በመሆን ከ ሐምሌ/2009 ጀምሮ እያገለገሉ ይገኛሉ።
ብሔራዊ ዳይሬክተር
ግርማ አልታዬ
የተመሠረተበት አመት
1972 ዓ/ም
ጅማ
ሀራሪ
ሀዋሳ
አዳማ
መቀለ
ነቀምት
ባህርዳር
ዓለም አቀፍ ዋና መሥሪያ ቤት
Cru (U.S. Ministry)
100 Lake Hart Drive
Orlando, FL 32832
Campus Crusade for Christ International
100 Lake Hart Drive
Orlando, FL 32832
(888) 278-7233
©ግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ። መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።